መዝገበ ሕይወት Mezgebe Hiwot


መዝገበ ሕይወት 13 ነባር አፕሊኬሽኖችን በአንድ ላይ የያዘና ከ300 በላይ ቅዱሳት መጻሕፍትን በአንድ ላይ ያከተተ ግዙፍ መተግበሪያ ነው ። ለእያንዳንዱ አፕሊኬሽን መክፈል ሳይኖርብዎት የሚፈልጉትን ሁሉ በአንድ መተግበርያ ያንብቡ ።

በውስጡ የተካተቱ ነባር አፖች
  1. መዝገበ ሃይማኖት
  2. መዝገበ ጸሎት
  3. መጽሐፍ ቅዱስ ፹፩ በግእዝና በአማርኛ
  4. ጸዋትወ ዜማ
  5. መጽሐፈ ቅዳሴ
  6. መጽሐፈ ሰዓታት
  7. መልክአ ቅዱሳን
  8. መጽሐፈ ስንክሳር
  9. ማኅሌተ ጽጌ
  10. ግብረ ሕማማት
  11. Utubaa Amantaa
  12. አብነት ዘኦርቶዶክስ
  13. ዓምደ ሃይማኖት በትግርኛ ናቸው ።

መዝገበ ሕይወት ምን ዓይነት መጻሕፍትን አካቷል?

1. የጸሎት መጻሕፍት ክፍል (በግእዝና በአማርኛ)

* የዘወትር ጸሎት
* ውዳሴ ማርያም (የ7ቱ ዕለታት)
* ውዳሴ አምላክ (የ7ቱ ዕለታት)
* ሰይፈ ሥላሴ (የ7ቱ ዕለታት)
* ሰይፈ መለኮት
* መጽሐፈ አርጋኖን (የ7ቱ ዕለታት)
* የመስቀል አጥር ጸሎት (የ7ቱ ዕለታት)
* መዝሙረ ዳዊት (150 መዝሙራት)
* የሰኔ ጎልጎታ
* መንገደ ሰማይ
* መጽሐፈ ባርቶስ
* የንስሐ ጸሎት
* የ፯ቱ ሊቃነ መላእክት የምልጃ ጸሎት
* ራዕየ ማርያም
* ጸሎተ ነቢያት
* መኃልየ መኃልይ ዘሰሎሞን

⒉ መልክአ መልክእ ክፍል በአማርኛ

* መልክአ ዮሐንስ መጥምቅ በአማርኛ
* መልክአ ኢየሱስ በአማርኛ
* ጸሎቱ ለጴጥሮስ
* መልክአ ማርያም አማርኛ
* መልክአ አርሴማ ቅድስት አማርኛ
* መልክአ መድኃኔ ዓለም አማርኛ
* መልክአ ተክለ ሃይማኖት አማርኛ
* መልክአ ኪዳነ ምሕረት በአማርኛ
* መልክአ ገብረ መንፈስ ቅዱስ በአማርኛ።
* መልክአ ኤዶም በአማርኛ
* መልክአ ሚካኤል አማርኛ
* መልክአ ገብርኤል በአማርኛ።
* መልክአ ዑራኤል በአማርኛ
* መልክአ ሥላሴ በአማርኛ
* መልክአ ሩፋኤል አማርኛ
* መልክአ ጊዮርጊስ በአማርኛ
* መልክአ ቂርቆስ በአማርኛ

3. መልክአ መልክእ ክፍል በግእዝ

* መልክአ ሥላሴ
* መልክአ አማኑኤል
* መልክአ እግዚአብሔር አብ
* መልክአ እግዚአብሔር አብ በግዕዝ
* መልክአ ኢየሱስ በግዕዝ
* መልክአ መድኃኔ ዓለም በግዕዝ
* መልክአ ማርያም በግዕዝ
* መልክአ ኪዳነ ምሕረት በግዕዝ
* መልክአ ልደታ
* መልክአ ፍልሰታ
* መልክአ ፍልሰታ በግዕዝ
* መልክአ ውዳሴ በግዕዝ
* መልክአ አንቀጸ ብርሃን
* መልክአ ሚካኤል በግዕዝ
* መልክአ ገብርኤል በግዕዝ
* መልክአ ዑራኤል በግዕዝ
* መልክአ ሩፋኤል በግዕዝ
* መልክአ ራጉኤል
* መልክአ ፋኑኤል
* መልክአ ገብርኤል ካልዕ
* መልክአ ሚካኤል ካልዕ
* መልክአ ፬ቱ እንስሳ
* መልክአ ካህናተ ሰማይ
* መልክአ ዮሐንስ መጥምቅ
* መልክአ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ
* መልክአ ዮሐንስ ፍቁረ እግዚእ
* መልክአ እስጢፋኖስ
* መልክአ ጊዮርጊስ
* መልክአ ቂርቆስ
* መልክአ መርቆሬዎስ
* መልክአ ዮሐንስ
* መልክአ ክርስቶስ ሠምራ
* መልክአ አርሴማ
* መልክአ ተክለ ሃይማኖት በግዕዝ
* መልክአ ገብረ መንፈስ ቅዱስ በግዕዝ
* መልክአ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ካልዕ
* መልክአ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ
* መልክአ አባ በጸሎተ ሚካኤል
* መልክአ ቍርባን በግዕዝ
* መልክአ አረጋዊ
* መልክአ ሳሙኤል
* መልክአ ማርቆስ
* መልክአ ሐና
* መልክአ ሊባኖስ
* መልክአ ላሊበላ
* መልክአ መስቀል
* መልክአ ሰንበት
* መልክአ ሐራ ድንግል
* መልክአ ቴዎድሮስ
* መልክአ አዕላፍ
* መልክአ ኢያቄም
* መልክአ ዓቢየ እግዚእ
* መልክአ ኤልያስ
* መልክአ ኤዎስጣቴዎስ
* መልክአ እንድርያስ
* መልክአ ኪሮስ
* መልክአ ገብረ ክርስቶስ
* መልክአ ዜና ማርቆስ
* መልክአ ያሬድ
* መልክአ ያሬድ ካልዕ
* መልክአ አብርሃም ይስሐቅ ወያዕቆብ
* መልክአ ይምርሃነ ክርስቶስ
* መልክአ ሀብተ ማርያም
* መልክአ ሰላማ
* መልክአ ኢየሱስ ሞዐ
* መልክአ እስትንፋሰ ክርስቶስ
* መልክእ ዓቢብ
* መልክአ ዐቢብ ካልዕ
* መልክአ ሕፃን ሞዐ
* መልክአ ፋሲለደስ

4. የዜማ መጻሕፍት ክፍል

* መስተጋብእ
* አርባዕት
* አርያም
* ሠለስት
* ክስተት
* ምዕራፍ ዘመወድስ
* ምስማካት
* ምዕራፍ ዘአርባዕት መወድስ
* ዓቢይ ስብሐተ ነግህ
* ንዑስ ስብሐተ ነግህ
* ጾመ ድጓ
* መዋሥዕት
* ዝማሬ
* መጽሐፈ ዚቅ ወመዝሙር
* የተክሌ አቋቋም ዝማሜ ሥርዓት
* ቅንዋት
* ሥርዓተ ዋዜማ ወማኅሌት ዘክብረ በዓላት (የዓመቱ)
* መዝሙር ዘበዓላት ምስለ ትርጓሜሁ (የዓመቱ)
* ጸሎተ ኪዳን ዘ፫ቱ ጊዜያት
* ሊጦን ዘ፯ቱ ዕለታት ወዘበዓላት
* መስተብቍዓት
* ዘይነግሥ
* ፍትሐት ዘወልድ ወበእንተ ቅድሳት
* ትምህርተ ኅቡአት

5. የገድላትና ድርሳናት ክፍል

* ድርሳነ ሚካኤል በግእዝ (የ፲፫ቱ ወራት)
* ድርሳነ ሚካኤል በአማርኛ (የ፲፫ቱ ወራት)
* ድርሳነ ገብርኤል በአማርኛ (የ፲፪ቱ ወራት)
* ድርሳነ መድኃኔዓለም በአማርኛ (የ፯ቱ ዕልታት)
* ድርሳነ መባዓ ጽዮን በአማርኛ (የ፯ቱ ዕልታት)
* ድርሳነ ዑራኤል በግእዝ
* ድርሳነ ዑራኤል በአማርኛ
* ድርሳነ መስቀል በግእዝ (የ፲፪ቱ ወራት)
* ድርሳነ ማኅየዊ (የ፲፪ቱ ወራት)
* ድርሳነ መስቀል በአማርኛ (የ፲፪ቱ ወራት)
* ገድለ ዮሐንስ በአማርኛ
* ገድለ አባ ጊዮረጊስ ዘጋሥጫ በግእዝ (የ፲፪ቱ ወራት)
* ገድለ አባ ጊዮረጊስ ዘጋሥጫ በአማርኛ (የ፲፪ቱ ወራት)
* ገድለ አባ በጸሎተ ሚካኤል በግእዝ (የ፲፪ቱ ወራት)
* ገድለ አባ በጸሎተ ሚካኤል በአማርኛ (የ፲፪ቱ ወራት)
* ገድለ ክርስቶስ ሰምራ በአማርኛ
* ገድለ ተክለ ሃይማኖት በአማርኛ
* ገድለ ቅዱስ ቂርቆስ ወኢየሉጣ በአማርኛ
* ገድለ ኢያቄም ወሐና በአማርኛ
* ገድለ አቡነ ዳንኤል በግእዝ
* ድርሳነ ኢያቄም ወሐና በአማርኛ

6. ገድለ ሰማዕታት በአማርኛ

* የቅዱስ ሮማኖስ ገድል
* የቅዱስ ማማስ ገድል
* የቅዱስ እስጢፋኖስ ገድል
* የቅዱስ መርቆሬዎስ ገድል
* የቅዱስ ሚናስ ገድል
* የቅዱስ ሰርጊስና የቅዱስ ባኮስ ገድል
* የቅዱሳኑ የዚኖቪስና የዚኖዚያ ገድል
* የቅዱሳኑ የቆዝሞስ የድምያኖስና የወንድሞቹ ገድል
* የቅዱሳኑ የቴዎፍኩስና የጥራቅያ ገድል
* የቅዱስ ቆጵርያኖስና የቅድስት ኢዩስጣ ገድል
* የቅዱስ አዝቂር ገድል
* የቅዱስ ኤላውትሮስ ገድል
* የቅዱስ ኤወስጣቴዎስ ገድል
* የቅዱስ ኪራኮስ ገድል
* የቅዱስ ያዕቆብ ዘመነጽ ገድል
* የናግራን ሰማዕታት ገድል
* የቅድስት ባቡስ ገድል
* የቅዱስ ዮሐንስ ገድል
* የቅዱስ ፌክያስ ገድል
* የቅዱስ ጰንጠሌዎን ገድል

7. የሥርዓት መጻሕፍት ክፍል

* ፍትሐ ነገሥት ከነትርጓሜው በግእዝና በአማርኛ
* ክብረ ነገሥት በግእዝ
* ሥርዓተ ክህነት ዘስምዖን
* ቃለ ዓዋዲ በአማርኛ

8. የቅዳሴና የማኅሌት መጻሕፍት ክፍል

* ሥርዓተ ቅዳሴ በግእዝ (ሙሉ የቅዳሴ መጽሐፍ)
* ማኅሌተ ጽጌ በግእዝ
* የ7ዓመታት የማኅሌተ ጽጌ አቋቋም
* ሰቆቃወ ድንግል በግእዝ
* መጽሐፈ ሰዓታት በግእዝ
* ሥርዓተ ቅዳሴ በአማርኛ (ሙሉ የቅዳሴ መጽሐፍ)
* መጽሐፈ ሰዓታት በአማርኛ
* መጽሐፈ ሰዓታት በግእዝ ዘደብረ ዓባይ

9. የአባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ መጻሕፍት ክፍል

* እንዚራ ስብሐት በግዕዝ (ዘ፯ቱ ዕለታት)
* እንዚራ ስብሐት በአማርኛ (ዘ፯ቱ ዕለታት)
* ተአምኆ ቅዱሳን በግዕዝ (ዘ፯ቱ ዕለታት)
* ተአምኆ ቅዱሳን በአማርኛ (ዘ፯ቱ ዕለታት)
* መጽሐፈ አርጋኖን (ዘ፯ቱ ዕለታት)
* መጽሐፈ ሰዓታት ዘደብረ ዓባይ
* ውዳሴ መስቀል በአማርኛ
* መጽሐፈ ምሥጢር በአማርኛ
* ኆኅተ ብርሃን

10. የተአምራት መጻሕፍት ክፍል

* ተአምረ ማርያም በአማርኛ
* ተአምረ ኢየሱስ በአማርኛ

11. የጥበብ መጻሕፍት ክፍል

* ዓውደ ነገሥት በአማርኛ (ተቀንሷል)
* መርበብተ ሰሎሞን (ያላለቀ ግን እየተዘጋጀ ነው፡፡)
* ድርሳን ዘብጹዕ ፊሳልጎስ
* መጽሐፈ ሕይወት ዘትሰመይ ልፋፈ ጽድቅ
* መጽሐፈ ጥበብ ዘሰሎሞን
* መጽሐፈ ጨዋታ ሥጋዊ ወመንፈሳዊ
* ጸሎቱ ለጴጥሮስ ዘ፯ቱ ዕለታት

12. የነገሥታት ዜና ሕይወት መጻሕፍት ክፍል

* አጤ ምኒልክ በአመርኛ
* አጤ ተዎድሮስ በማርኛ
* ዜናሁ ቅዱስ ላሊበላ በግእዝ
* ዜናሁ ለንጉሠ ነገሥት በካፋ በግእዝ

13. የቅኔ ክፍል

* ቅኔ በልሳነ ግእዝ ከ100 በላይ ቅኔያት
* ቅኔ በአማርኛ ከ100 በላይ ቅኔያት

14. የትምህርተ ሃይማኖት ክፍል (የኮርስ መጣሕፍት)

* ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን
* ነገረ ቅዱሳን
* ነገረ ድኅነት
* ነገረ ማርያም
* ክርስቲያናዊ ሕይወት
* የመጽሐፍ ቀዱስ ጥናት
* የቤተ ክርስቲያን ታሪክ በዓለም መድረክ
* ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር
* የቤተ ክርስቲያን ታሪክ
* ትምህርተ ሃይማኖት
* ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን
* ተጨማሪ ከ200 በላይ አርእስት

15. ታላላቅ መጻሕፍት

* አራቱ ወንጌል አንድምታ ትርጓሜ
* ሃይማኖተ አበው በአማርኛ
* መጽሐፈ ግብረ ሕማማት በአማርኛና
* ተአምረ ኢየሱስ (ባለ 150 ተአምራት)
* መጽሐፈ ስንክሳር (የ13ቱም ወራት)
* መጽሐፈ ስንክሳር ካልዕ (በመጽሐፈ ስንክሳር ያልተካተቱ ቅዱሳን ታሪክ)
* መጽሐፈ ቀለሜንጦስ
* መጽሐፈ ዲድስቅልያ
* ድርሳነ አባ ፊልጶስ

16. የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል በግእዝ ፣ በአማርኛና በእንግሊዝኛ

* ብሉይ ኪዳን (39ኙ መጻሕፍት)
* የብሉይ ኪዳን ሁለተኛ የቀኖና መጻሕፍት (18ቱ መጻሕፍት)
* አዲስ ኪዳን (27ቱ መጻሕፍት)
* የአዲስ ኪዳን የቀኖና መጻሕፍት (8ቱ መጻሕፍት)

17. Utubaa Amantaa ክፍል

* Kitaabota Utubaa Amantaa Keessatti Argaman
* Kitaaboota Kadhaa
* Kitaaboota Barnoota Amantaa
* Somoota Ortoodoksii
* Ayyaanota gurguddoo Amantaa Ortoodoksii
* Dubbii qulqullootaa
* Qabsuura Qulqullootaa (Sinkisaara)
* Faarfannaa garagaraa
* Gaaffilee fi Deebii Isaanii

18. ዓምደ ሃይማኖት የትግርኛ ክፍል

* ናይ ኵሉ ጊዜ ጸሎት
* ውዳሴ ማርያም
* መዝሙረ ዳዊት
* መልክአ ውዳሴ ፣ መልክአ ሥዕል
* መጽሐፈ ቅዳሴ
* ትምህርተ ሃይማኖት
#ዋጋ: 400ብር
ወይም
Appstore (for IOS and Ipads)

1 Comments

  1. How do i gate መዝገበ ሀይማኖት

    ReplyDelete

Newest