Goranda Systems is a leading developer of innovative smartphone applications, founded in March 2015 by Getahun Amare. Since our inception, we have been dedicated to providing free Android applications to the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church community.
Our initial focus has been on delivering essential religious resources, including prayer books, Bibles, dictionaries, and EOTC books. We are now expanding our portfolio to encompass a wider range of impactful applications.
"Goranda" is a significant place in the North Shoa Zone Dera district of Oromia, holding deep personal meaning for our founder. By naming our organization after this special location, we aim to honor its significance and inspire a legacy of innovation.
Goranda Systems is committed to developing cutting-edge applications that empower individuals and communities across Ethiopia. Our goal is to enhance knowledge, explore the rich history of the Holy Fathers and Ethiopian culture, and provide valuable tools for everyday life.
E-mail: apps@goranda.com
ስለ እኛ
Goranda Systems መጋቢት 10፣ 2007 ዓ.ም በጌታሁን አማረ የተመሠረተ የስልክ መተግበርያዎችን የሚያዘጋጅ ድርጅት ሲሆን ድርጅቱ ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ ነፃ መተግበርያዎን ሲያቀርብ ቆይቷል አሁንም እያቀረበ ይገኛል፡፡
ድርጅቱ በአብዛኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ሥርዓትና ትውፊት የጠበቁ የጸሎት መጻሕፍትን፣ መጽሐፍ ቅዱስን፣ መዝገበ ቃላትንና የተለያዩ የቤተ ክርስቲያኗን ድርሳናትን ለምዕመናን እያቀረበ ይገኛል፡፡ በአሁን ሰዓትም ተጨማሪ መተግበሪያዎችን በመስራት ላይ ይገኛል፡፡
ጎራንዳ ማለት የቦታ ስም ሲሆን ይህም ቦታ በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ደራ ወረዳ ውስጥ የምትገኝ ልዩ ቦታ ናት፡፡ የድርጅቱ ስምም በዚች ድንቅ ቦታ ስም የተሰየመው አዘጋጁ በዚች ቦታ የተወለደና ያደገ ከመሆኑም በተጨማሪ ለዛሬ ማንነቱ መሠረት የጣለችለት ቦታ በመሆኗ ለመታሰቢያነት እንዲሆን አስቦ ነው፡፡
ጎራንዳ ሲስተምስ በቀጣይ ለኢትዮጵያውን መሠረት የሆኑ ታላላቅ መተግበሪያዎች የሚያዘጋጅ ሲሆን እነዚህን መተግበርያዎች በመጠቀም እውቀትዎን ማዳበር፣ የቅዱሳን አባቶችን ታሪክ ማወቅ፣ የኢትዮጵያን ቅርስና ታሪክ መገንዘብ እንዲሁም ለሕይወትዎ ጠቃሚ የሆኑ ነገሮችን ማግኘት ይችላሉ፡፡
ሥራችንን ለመደገፍ የምትፈልጉ በኢሜይል አድራሻን ወይም በስልካችን ሊያገኙን ይችላሉ፡፡